የአሶሳ አጠቃላይ ሆስፒታል ድንገተኛ የህክምና ማዕከል በቅርቡ ሥራ እንደሚጀመር የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጤና ቢሮ ገለፀ።about us

የአሶሳ አጠቃላይ ሆስፒታል ድንገተኛ የህክምና ማዕከል በቅርቡ ሥራ እንደሚጀመር የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጤና ቢሮ ገለፀ። በአሶሳ አጠቃላይ ሆስፒታል በድንገተኛ የህክምና ማዕከል የሚሰጠዉን የህክምና አገልግሎት ለማሻሻል በጤና ሚኒስቴር የገንዘብ ድጋፍ ደረጃውን…