በክሊኒካል አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ስር የሚሰሩ ዋና ዋና ተግባራት
- የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት፣
- የተከለሰውን የጤና ጣቢያዎች ሪፎርም አፈጻጸም መከታተያ ዳሽቦርድ ከመጀመሪያው ስልጠና በኋላ በተደረጉ ለውጦች ላይ በየደረጃ ላሉ ባለሙያዎች ድጋፍ እና ክትትል ማድረግ
- ከፍተኛ አፈፃፀም ያላቸውን የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ አሃድ ክፍሎች መፍጠር፤
- የቤተሰብ ጤና ቡድን (FHT) ማጠናከር እና በቂ የኪት (KIT) አቅርቦት እንዲኖር ማድረግ፤
- የኦአር ብሎክ ግንባታቸው የተጠናቀቁ ጤና ጣቢያዎችን በግብዓትና በሰው ሃይል በማሟላት አገልግሎት ማስጀመርና ማጠናከር፣
- ጽዱ የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ አሃዶችን መፍጠር መከታተልና ድጋፍ ማድረግ
- የክልል የመጀመሪያ ደረጃ ጤና አጠባበቅ ጥምረት ለጥራት (EPAQ) ማጠናከር
- የኢትዮጵያ ጤና ጣቢያ ማሻሻያ ትግበራ መመሪያን (EHCRIG) እንዲተገበር ማድርግ
- የጥራት ማሻሻያ (QI) ፕሮጀክቶችን እና ክሊኒካዊ የግንኙነት ችሎታዎችን በPHCU ደረጃ መንደፍ እና መተግበር
- የኢትዮጵያ የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ ክሊኒካል መመሪያ /EPHCG/ አተገባበርን ማጠናከር
- በቂ፣ ዕቃቸው የተሟላ መሰረታዊ እና የተሻሻለ አምቡላንስ አቅርቦትን እንዲሟላ ማድረግ፤
- በጤና ተቋም ላይ የተመሰረተ የድንገተኛ እና የህጻናትን የፅኑ ህክምና አገልግሎት እንዲጠናከር ትኩረት ሰጥቶ መስራትና ማጠናከር
- ወሳኝ የምርመራ፣ የናሙና ቅብብሎሽ እና የመጠባበቂያ (backup) አገልግሎት ተደራሽነት ማሻሻል፤
- ክሊኒካል ኦዲት፣ የጤና ዘርፍ ትራንስፎርሜሽን ለጥራት (HSTQ) እና የሜንተርሺፕ ፕሮግራም ማጠናከር፤
- 5ተኛው ዙር የሆስፒታል ጥምረት ለጥራት ማረጋገጫ (CROWN) ትግበራን ማጠናከር።
- የቀዶ ሕክምና የሕይወት አድን (SaLT) ትግበራ መድገፍና ማጠናከር
- ስፔሻሊቲ እና ሰብ–ስፔሻሊቲ አገልግሎቶችን ተደራሽነትን ማረጋገጥ፤
- የሜዲካል ኦክሲጅን ምርት እና አቅርቦትን ደረጃ እና ጥራት ማሳደግ፤
- ጥራት ያለው ስፔሻሊቲ የጤና አገልግሎቶችን (የአእምሮ ጤና አገልግሎቶች፣ የአይን እና የቆዳ ቀዶ ህክምና አገልግሎቶች) ተደራሽነት ማሻሻል፤
- የአጣጠር ችግር (የላንቃና የከንፈር መሰንጠቅ (cleft palate and lip) አገልግሎት ማጠናከር፤
- በፈቃደኝነት ላይ የተመሰረተ ደም አቅርቦት በጤና ተቋማት እንዲሻሻል መደገፍ
- ደረጃዎችን ያሟላ ላቦራቶሪዎች እንዲኖሩ አጠናክሮ መስራት ፤
- ክልላዊ የላቦራቶሪ ግንኙነት እና የናሙና ቅብብሎሽ ስርዓትን ማጠናከር
- የውጭ እና የውስጥ ተገልጋዬች እርካታ ደሰሳ ማካሄድ፡
- የለውጥ መሳሪያዎች እና የዜጐች ቻርተር ተግባራዊ እንዲሆን መከታተል መደገፍ
- በሆስፒታሎች የመልካም አስተዳደር ኢንዴክስ ተግባራዊ ማድረግ፤
- የካይዘን የአመራር ፍልስፍና ተግባራዊነት ማጠናከር
- የሞት ኦዲት ለጥራት ማሻሻያ ስርዓትን በመማሪያ ማዕከላት እና SBFR ሆስፒታሎች ማስጀመር እና ትግበራውን መከታተል
- የመጀመሪው ምዕራፍ የሥርዓት ማነቆች ላይ ያተኮረ የሙከራ ሪፎርም (SBFR) ትግበራ ከሚመለከታቸው የስራ ክፍሎች ጋር በመሆን ማስፋት (Scaling up)
- የተቀናጀ የመድሃኒት ሎጂስቲክ (IPLS)፤ የትራንስፖርት አስተዳደር ስርዓቱን እንዲጠናከር ማድረግ፤
- በጤና ተቃማት የኤለክትሮኒክ የጤና ግብዓት መረጃ አያያዝና አስተዳደር ስርዓት (DAGU) ትግበራ ማስፋፋትና ማጠናከር
- ጠንካራ የአስቸኳይ ጊዜ የመድሃኒት አቅርቦት አስተዳደር (Emergency supply chain management) ስርዓት ማዳበር እና ተግባራዊ ማድረግ፤
- በጤና ተቋማት የመድኃኒትና ህክምና መማክርት (DTC) አፈፃፀሙን (functionality) መከታተልና ማሻሻል
- ወጥ የሆነ የመድኃኒት መረጃ ስርዓት መዘርጋት፤
- የህብረተሰቡን የመግዛት አቅም ያገናዘበ የመድኃኒት አቅርቦት በጤና ተቋማት እንዲኖር ማድረግ (Quantification)
- የህክምና መሳሪያዎች መረጃ ስርዓትን (MEMIS) ማስፋፋትና ማጠናከር
- የሕክምና መሣሪያዎች ተከላ እና ደህንነቱ የተጠበቀ አያያዝ መኖሩን ማረጋገጥ
- የባህል ህክምና በጤና አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያለውን ሚና ማጠናክር
- የግሉ ዘርፍ በጤናዉ ሴክተር ያለዉን አስተዋጽኦ ማጠናከር፤
- በዳይሬክቶሬቱ የወጡ ደንቦች፤መመሪያዎችና አዎጆች
- የጤና ግበዓቶችን ለመቀያየር እና አዘዋውሮ ለመጠቀም የወጣ የአሰራር መመሪያ ቁጥር 04/2016
- በቤ/ጉ/ክ/መንግስት የህክምና ኦክስጅን ምርት አስተዳደርን፤ ስርጭትን እና አጠቀቀምን ለመወሰን የወጣ የመስተዳድር መመሪያ ቁጥር 071/2017
- የተሽከርካሪ አደጋ ተጎጂዎች የአስቸኳይ ህክና አፈፃፃም መመሪያ ቁጥር 6/2006
- ከዳይሬክቶሬቱ ጋር የሚስሩ ባለድርሻ አካላት፤
- የቢሮው ሁሉም ዳይሮክቶሬቶች
- ከተጠሪ ጤና ተቋማት (ደም ባንክ፤የአካል ጎዳተኞች ተሃድሶ ማዕከል፤ የቤ/ጉ/ክ/መንግስት/የህ/ጤ/ም/ላ/ ተቋም፤ የፓዌ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ)
- የመድኃኒት አቅቦት አገልግለት አሶሳ ቅርንጫፍ፤
- የመድኃኒት አቅቦት አገልግለት ባህርዳር ቅርንጫፍ፤
- የጤና ተቋማት
- የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን
- የቤ/ጉ/ክ/መ/መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ
- የቤ/ጉ/ክ/መ/ ፍትህ ቢሮ
