የክልሉ ጤና ቢሮ ስትራቴጅክ ግቦች
የእናቶች፣ የህጻናት እና አፍላ ወጣቶች ጤናና ሥርዓተ ምግብ ሁኔታን ማሻሻል
የበሽታዎች መከላከልና ቁጥጥር ማሻሻል
የማህበረሰብ ባለቤትነትን እና የመሠረታዊ የጤና አገልግሎት ማሻሻል
የህክምናና የጤና አገልግሎቶች ጥራትና ፍትሃዊ ተደራሽነትን ማሻሻል
የድንገተኛ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ የአደጋ መከላከል እና የድህረ ግጭት መልሶ ማገገምና መቋቋምን ማጎልበት
የጤና ሥርዓት አቅምና ቁጥጥርን ማሻሻል
አዳዲስ የፈጠራ ግኝቶችን በመጠቀም የጤና ሥርዓቱን ጥራት፣ ፍትሃዊነትና ደህንነት መጠበቅ
የመድኃኒት እና ህክምና መሣሪያዎች ምርትና አስተዳደር ማሻሻል
የጤና ፋይናንስ አቅርቦትና እና የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ ማሻሻል
