የክፍያና ሂሳብ ዳይሬክቶሬት

የዳይሬክቶሬቱ ስያሜ -የክፊያና ሂሳብ ዳይሬክቶሬት(Payment and Admin Ddirectorate)

  • በመንግስት የተመደበ ለታለመለት ዓላማ እንድዉል ማድረግ፣
  • በጤናው ዘርፍ ውጤትን መሰረት ያደረገ የክፍያ ስርዓት መዘርጋትና አተገባበሩን መከታተል፣
  • የፋይናንስ አፈፃፀም ላይ የተመሠረተ የፋይናንሲንግ ስርዓትን ማጠናከር፣
  • የግራንት አስተዳደርና አሰራር ስርዓት ማጠናከር፣