የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልዊ መንግሰት ጤና ቢሮ የሴቶች፤ወጣቶች እና ህጻናት ጉዳይ በ2018 ዓ.ም የስራ አፈጻጸም በሀገር አቀፍ ደረጃ የዋንጫ መሆኑን ምክንያ በማድረግ የክልሉ ጤና ቢሮ እዉቅና ሰጠ ፡፡ የቢሮ የሴቶች፤ወጣቶች እና…
Author: admin
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ከልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ በ2018 ዓ.ም የተከናወኑ ተግባራት ከባለፈው አመት ጋር ሲነፃፀር የተሻለ ዉጤት የተመዘገበበት መሆኑን ቢሮው ገለፀ። በ2018 በጀት አመት የተከናወኑ ተግባራት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ተደርጓል ።
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ከልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ በ2018 ዓ.ም የተከናወኑ ተግባራት ከባለፈው አመት ጋር ሲነፃፀር የተሻለ ዉጤት የተመዘገበበት መሆኑን ቢሮው ገለፀ። በ2018 በጀት አመት የተከናወኑ ተግባራት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ተደርጓል ።…
በሀገር አቀፍ የተጀመረዉን የስቭል ሰርቨስ ሪፎርም በተያዘለት የጊዜ ገደብ እንዲጠናቀቅ በትኩረት እየሰራመሆኑን የጤና ቢሮ ሀላፊገለጹ፡፡ቢሮ ለሪፎርሙ ስራ አጋጅ የሆኑ ሰነዶችን የመገምግምና የማጽደቅ ስራ በትኩረት እየተሰራ ይገኛል፡፡
በሀገር አቀፍ የተጀመረዉን የስቭል ሰርቨስ ሪፎርም በተያዘለት የጊዜ ገደብ እንዲጠናቀቅ በትኩረት እየሰራ መሆኑን የጤና ቢሮ ሀላፊ ገለጹ፡፡ ቢሮ ለሪፎርሙ ስራ አጋጅ የሆኑ ሰነዶችን የመገምግምና የማጽደቅ ስራ በትኩረት እየተሰራ ይገኛል፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ…
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ከክልላዊ መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተደድር እና የሲቪል ሰርቨስ ቢሮ ኃላፊ ክቡር አቶ ጌታሁን አብዲሳ የተመራው ቡድን የክልሉ ጤና ቢሮ የሲቪል ሰርቨስ ሪፎርም ያለበትን ሁኔታ ተጎብኝቷል ።
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ከክልላዊ መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተደድር እና የሲቪል ሰርቨስ ቢሮ ኃላፊ ክቡር አቶ ጌታሁን አብዲሳ የተመራው ቡድን የክልሉ ጤና ቢሮ የሲቪል ሰርቨስ ሪፎርም ያለበትን ሁኔታ ተጎብኝቷል ።…
ቀበሌዎችን ሞደል ማድረግ የጤና ኤክስቴሽን ፕሮግራም ለማሳለጥ የጎላ ድርሻ እንደአለዉ ተገለፀ ።
ቀበሌዎችን ሞደል ማድረግ የጤና ኤክስቴሽን ፕሮግራም ለማሳለጥ የጎላ ድርሻ እንደአለዉ ተገለፀ ። በኡንዱሉ ወረዳ የቤርሚሊ ቀበሌ የሞዴልነት መስፈርት አሟልቶ በመገኘቱ በደማቅ ሁኔታ ተመረቀ ። አንድ ቀበሌ ሞዴል ሆኖ ለመመረጥ 18ቱን…
የክልሉን የላብራቶሪ ጥራት ለማሻሻያ የዉጫዊ ጥራት ቁጥጥር /EQA / ሥራ ማጠናከር ወሳኝ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ ገለፀ። የክልሉ ጤና ቢሮ እና ክልላዊ ላብራቶሪ ከአሶሳ ጤና ጣቢያ ጋር በዉጫዊ የጥራት ቁጥጥር/EQA/ የጋራ ስምምነት ሰነድ ተፈራርሟል ።
የክልሉን የላብራቶሪ ጥራት ለማሻሻያ የዉጫዊ ጥራት ቁጥጥር /EQA / ሥራ ማጠናከር ወሳኝ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ ገለፀ። የክልሉ ጤና ቢሮ እና ክልላዊ ላብራቶሪ ከአሶሳ ጤና ጣቢያ ጋር በዉጫዊ…
የቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎት ለማሻሻል የሚመለከታቸው አካላት አቅም መገንባት ወሳኝ መሆኑ ተገለፀ ።ቢሮው ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ከአሶሳ ዞን 15 ጤና ኬላዎች ለተወጣጡ የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች በIUCD በቤተሰብ ዕቅድ ላይ ያተኮረ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል ።
የቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎት ለማሻሻል የሚመለከታቸው አካላት አቅም መገንባት ወሳኝ መሆኑ ተገለፀ ።ቢሮው ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ከአሶሳ ዞን 15 ጤና ኬላዎች ለተወጣጡ የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች በIUCD በቤተሰብ ዕቅድ ላይ ያተኮረ…
ካማሽ ዞን በዛይ ወረዳ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የገንዘብ ድጋፍ በ38 ሚሊዮን ብር የተገነባው የአምባብስ ጤና ጣቢያ የክልል፣የዞን የወረዳና የቀበሌ አመራሮች እና ነዋሪዎች በተገኙበት ተመረቀ።
በካማሽ ዞን በዛይ ወረዳ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የገንዘብ ድጋፍ በ38 ሚሊዮን ብር የተገነባው የአምባብስ ጤና ጣቢያ የክልል፣የዞን የወረዳና የቀበሌ አመራሮች እና ነዋሪዎች በተገኙበት ተመረቀ። የአምባብስ ጤና ጣቢያ በቀበሌዉ መገንባት የአምባቢስ…
በክልሉ በሁሉም አከባቢዎች ከሚያዝያ 29-ግንቦት 2/2018 ዓ.ም ድረስ ቤት ለቤት የሚሰጠውን የፖሊዮ ክትባት (bOPV) ዘመቻ ስኬት ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ቢሮ ሀላፊ አቶ አለም ደበሎ ጥሪ አቀረቡ ።
በክልሉ በሁሉም አከባቢዎች ከሚያዝያ 29-ግንቦት 2/2018 ዓ.ም ድረስ ቤት ለቤት የሚሰጠውን የፖሊዮ ክትባት (bOPV) ዘመቻ ስኬት ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ቢሮ ሀላፊ አቶ አለም ደበሎ…
የክትባት አገልግሎት ለማሻሻል የማህበረሰቡ ድርሻ የጎላ ነዉ ተባለ።ቢሮዉ የአፍሪካ ክትባት ሳምንት አከባበሪን አስመልክቶ በአሶሳ ዞን ባምባሲ ወረዳ መንደር 50 ነዋሪዎች ጋር መክሯ
የክትባት አገልግሎት ለማሻሻል የማህበረሰቡ ድርሻ የጎላ ነዉ ተባለ።ቢሮዉየአፍሪካ ክትባት ሳምንት አከባበሪን አስመልክቶ በአሶሳ ዞን ባምባሲ ወረዳ መንደር 50 ነዋሪዎች ጋር መክሯል። የክትባት አገልግሎት ለማሻሻል የማህበረሰቡ ድርሻ የጎላ ነዉ ተባለ።ቢሮዉየአፍሪካ ክትባት…
