በካማሽ ዞን በዛይ ወረዳ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የገንዘብ ድጋፍ በ38 ሚሊዮን ብር የተገነባው የአምባብስ ጤና ጣቢያ የክልል፣የዞን የወረዳና የቀበሌ አመራሮች እና ነዋሪዎች በተገኙበት ተመረቀ። የአምባብስ ጤና ጣቢያ በቀበሌዉ መገንባት የአምባቢስ…
Month: May 2026
በክልሉ በሁሉም አከባቢዎች ከሚያዝያ 29-ግንቦት 2/2018 ዓ.ም ድረስ ቤት ለቤት የሚሰጠውን የፖሊዮ ክትባት (bOPV) ዘመቻ ስኬት ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ቢሮ ሀላፊ አቶ አለም ደበሎ ጥሪ አቀረቡ ።
በክልሉ በሁሉም አከባቢዎች ከሚያዝያ 29-ግንቦት 2/2018 ዓ.ም ድረስ ቤት ለቤት የሚሰጠውን የፖሊዮ ክትባት (bOPV) ዘመቻ ስኬት ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ቢሮ ሀላፊ አቶ አለም ደበሎ…
