አገር አቀፍ ደረጃ በተመረጡ ሴክተሮች የተጀመረው የሪፎርም ስራዎችን በክልሉ ጤና ቢሮ ተግባራዊ ለማድረግ የተጀመሩ ሥራዎች አበረታች መሆናቸው ተገለፀ።

አገር አቀፍ ደረጃ በተመረጡ ሴክተሮች የተጀመረው የሪፎርም ስራዎችን በክልሉ ጤና ቢሮ ተግባራዊ ለማድረግ የተጀመሩ ሥራዎች አበረታች መሆናቸው ተገለፀ። ከፊደራልና ከክልል ሲቪል ሰርቪስ ቢሮ የተውጣጡ አባላት ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጤና ቢሮ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሚያዚያ 16ኛ ጊዜ የሚካሄደው የአፍሪካ የክትባት ሳምንት በተሳካ መልኩ እንዲከናወን የሁሉም ባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሰራር ወሳኝ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ ገለፀ።

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሚያዚያ 16ኛ ጊዜ የሚካሄደው የአፍሪካ የክትባት ሳምንት በተሳካ መልኩ እንዲከናወን የሁሉም ባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሰራር ወሳኝ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ ገለፀ። በየአመቱ የሚከበረው ሀገር…