ከመጋቢት 18_21/2018 ዓ.ም ጀምሮ 5ተኛ ዙር የፓሊዮ ወረርሽኝ መከላከያ ክትባት ዘመቻ ዝግጅት ሙሉ በሙሉ መጠናቀቁን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጤና ቢሮ ገለፀ።

ከመጋቢት 18_21/2018 ዓ.ም ጀምሮ 5ተኛ ዙር የፓሊዮ ወረርሽኝ መከላከያ ክትባት ዘመቻ ዝግጅት ሙሉ በሙሉ መጠናቀቁን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጤና ቢሮ ገለፀ። በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር…

የፖሊዮ ክትባት እድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች ለሆኑ ህፃናት ከመጋቢት 18-21/2018 ዓ.ም በቤት ለቤት ዘመቻ ይሰጣል።

የፖሊዮ ክትባት እድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች ለሆኑ ህፃናት ከመጋቢት 18-21/2018 ዓ.ም በቤት ለቤት ዘመቻ ይሰጣል። #polio #PolioVaccine Website: moh.gov.et Facebook: Ministry of Health,Ethio

በአሶሳ ከተማ አስተዳደር እና በአቡራሞ ወረዳ በተለያዩ ቀበሌዎች በህገ ወጥ ስራ ላይ የተሰማሩ የግል መካክለኛ ክልኒኮች እና መድሃኒት መደብሮች ላይ እርምጃ መወሰዱን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለጸ።

በአሶሳ ከተማ አስተዳደር እና በአቡራሞ ወረዳ በተለያዩ ቀበሌዎች በህገ ወጥ ስራ ላይ የተሰማሩ የግል መካክለኛ ክልኒኮች እና መድሃኒት መደብሮች ላይ እርምጃ መወሰዱን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለጸ። በግል ጤና ተቋማቶች ላይ…