የፖሊዮ ክትባት እድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች ለሆኑ ህፃናት ከመጋቢት 18-21/2018 ዓ.ም በቤት ለቤት ዘመቻ ይሰጣል። #polio #PolioVaccine Website: moh.gov.et Facebook: Ministry of Health,Ethio
Month: April 2026
በአሶሳ ከተማ አስተዳደር እና በአቡራሞ ወረዳ በተለያዩ ቀበሌዎች በህገ ወጥ ስራ ላይ የተሰማሩ የግል መካክለኛ ክልኒኮች እና መድሃኒት መደብሮች ላይ እርምጃ መወሰዱን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለጸ።
በአሶሳ ከተማ አስተዳደር እና በአቡራሞ ወረዳ በተለያዩ ቀበሌዎች በህገ ወጥ ስራ ላይ የተሰማሩ የግል መካክለኛ ክልኒኮች እና መድሃኒት መደብሮች ላይ እርምጃ መወሰዱን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለጸ። በግል ጤና ተቋማቶች ላይ…
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግሥት ጤና ቢሮ የአሶሳ አጠቃላይ ሆስፒታል አገልግሎት ለማሻሻል እየተሰራ መሆኑን ገለፀ። ቢሮዉ ከአሶሳ አጠቃላይ ሆስፒታል የማናጅመንት አባላት ጋር መክሯል ።
በአሶሳ አጠቃላይ ሆስፒታል የአመራር ለዉጥ ተደረገ። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግሥት ጤና ቢሮ የአሶሳ አጠቃላይ ሆስፒታል አገልግሎት ለማሻሻል እየተሰራ መሆኑን ገለፀ። ቢሮዉ ከአሶሳ አጠቃላይ ሆስፒታል የማናጅመንት አባላት ጋር መክሯል ። የቤኒሻንጉል…
