የቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎት ለማሻሻል የሚመለከታቸው አካላት አቅም መገንባት ወሳኝ መሆኑ ተገለፀ ።ቢሮው ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ከአሶሳ ዞን 15 ጤና ኬላዎች ለተወጣጡ የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች በIUCD በቤተሰብ ዕቅድ ላይ ያተኮረ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል ።

የቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎት ለማሻሻል የሚመለከታቸው አካላት አቅም መገንባት ወሳኝ መሆኑ ተገለፀ ።ቢሮው ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ከአሶሳ ዞን 15 ጤና ኬላዎች ለተወጣጡ የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች በIUCD በቤተሰብ ዕቅድ ላይ ያተኮረ…