በሀገር አቀፍ የተጀመረዉን የስቭል ሰርቨስ ሪፎርም በተያዘለት የጊዜ ገደብ እንዲጠናቀቅ በትኩረት እየሰራመሆኑን የጤና ቢሮ ሀላፊገለጹ፡፡ቢሮ ለሪፎርሙ ስራ አጋጅ የሆኑ ሰነዶችን የመገምግምና የማጽደቅ ስራ በትኩረት እየተሰራ ይገኛል፡፡

በሀገር አቀፍ የተጀመረዉን የስቭል ሰርቨስ ሪፎርም በተያዘለት የጊዜ ገደብ እንዲጠናቀቅ በትኩረት እየሰራ መሆኑን የጤና ቢሮ ሀላፊ ገለጹ፡፡ ቢሮ ለሪፎርሙ ስራ አጋጅ የሆኑ ሰነዶችን የመገምግምና የማጽደቅ ስራ በትኩረት እየተሰራ ይገኛል፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ  ከክልላዊ መንግስት  ምክትል ርዕሰ  መስተደድር እና  የሲቪል   ሰርቨስ ቢሮ ኃላፊ ክቡር አቶ ጌታሁን አብዲሳ የተመራው ቡድን የክልሉ ጤና ቢሮ የሲቪል   ሰርቨስ ሪፎርም ያለበትን ሁኔታ  ተጎብኝቷል ።

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ  ከክልላዊ መንግስት  ምክትል ርዕሰ  መስተደድር እና  የሲቪል   ሰርቨስ ቢሮ ኃላፊ ክቡር አቶ ጌታሁን አብዲሳ የተመራው ቡድን የክልሉ ጤና ቢሮ የሲቪል   ሰርቨስ ሪፎርም ያለበትን ሁኔታ  ተጎብኝቷል ።…